ኧርብስ ፓልሲ በ አንድ እጅ ላይ የሚከሰት የመድከም ወይም አጅን መጠቀም አለመቻል ነው።
ቆልማማ እግር ህፃናት ሲወለዱ ጀምሮ በአብዛኛው በሁለት እግር የሚታይ የእግር መጣመም ነው።
የአይን ቀለም እና የቆዳ ቀለም ቢጫ ቀለም ሆኖ መታየት ነው። ይህም የቢሊሩቢን የተባለው ኬሚካል መጠን ሲጨምር የሚከሰት ነው።ከ50-60% ህፃናት ላይ ይታያል።ያለ ጊዜ የተወለዱ እና የሰውነት ክብደታቸው ዝቅተኛ የሆኑ ከ2.5ኪ.ሎ በታች ጨቅላ ህፃናት ላይ በስፋት ይታያል።
ምክንያት
የጨቅላ ህጻናት አመጋገብ (ከወሊድ እስከ 6 ወር) አዲስ የተወለዱ እስከ 6 ወር የእናት ጡት ወተት ብቻ እንዲመገቡ ይመከራል። እስከ 3 ወር ባለው በየ 2/3 ሰዐት 10-12 ጊዜ መውሰድ አለባቸው። ከ 4 ወር በላይ ለሆናቸው ጨቅላ ህጻናት በየ 4/5 ሰዐት መመገብ ይመከራል። ህጻናት ምግብ በሚያስፈልጋቸው ፣አፋቸውን መክፈት፣ ጣታቸውን መጥባት፣ ማልቅስ እና መነጫነጭ ያሳያሉ።
የበለጠ ይማሩ